የስነ-ምህዳር (GIS 4 East Africa) ስልጠና

የምስራቅ አፍሪካ የስነ-ምህዳር (GIS 4 East Africa) ስልጠና በዩኒቨርሲቲው በመሰጠት ላይ ነው ****************************************************************

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጀርመን ሀገር ከሚገኘው "DAAD" ከተሰኘው ተራድኦ ድርጅት ጋር በመተባበር በዩኒቨርሲቲው (ጥበብ ሕንፃ) ውስጥ የምስራቅ አፍሪካ የስነ-ምህዳር (GIS 4 East Africa) የተሰኘ ስልጠና ከ5 የተለያዩ ሀገር ለተውጣጡ ሰልጣኞች በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡ የዩኒቨርሲቲው የስነ-ምህዳርና ቴክኖሎጂ ማዕከል ዳይሬክተር ዶ/ር ዳንኤል አያሌዉ የስነ-ምህዳር መረጃና ቴክኖሎጂ ማእከል ዳይሬከተር የስልጠናዉ ዋና ዓላማ የታዳጊ ሀገራት የዕርስ በዕርስ ግንኙነታቸዉን ለማጠናከር ይቻል ዘንድ ሲሆን በተጨማሪም ለዩኒቨርሲቲዉ የGIS ባለሙያዎች የዕዉቀት ሽግግር ለማድረግ ታልሞ እየተካሄደ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ዳይሬክተሩ አክለዉም በስልጠናው የGIS ት/ት ክፍል የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ተሳታፊ ናቸዉ ብለዋል፡፡

Thursday, December 19, 2019

EENSAT Project

Ethiopian Education Network to Support Agricultural Transformation (EENSAT) is an innovative capacity development project to strengthen the use of geo-data for agriculture and water to enhance food security and socio-economic development in Ethiopia in line with the Growth and Transformation Plan (GTP) priorities at the participating Higher Education and Technical Vocational Education and Training (TVET) institutes.

Saturday, November 23, 2019

Pages

Subscribe to Geospatial Data and Technology Center RSS