P1

Bahir Dar University Launches Student-Created Research Publication Management System (RPMS)

14 Feb, 2026

Bahir Dar University (BDU) has achieved a key milestone in its digital transformation with the launch of the Research Publication Management System (RPMS). Created entirely by a talented team of BDU students, the new system was officially presented to university leadership, including deans and directors, during a ceremony on February 13, 2026.

Agentic Coding

Jan Moscov Library, Bahir Dar Institute of Technology

16 Feb, 2026

Agentic Coding: A practical workshop

Date: Monday, 16 February 2026
⏰ Time: 10:30 AM

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጂታል ብድር ስምምነት ተፈራረሙ

30 Jan, 2026

[ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፤ ጥር 21/2018ዓ/ም ] የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የባህር ዳር ዲስትሪክት ጋር በመተባበር ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ የሚውል የ"ሲቢኢ በእጀ" (CBE Be-Eje) የዲጂታል ብድር እና ቁጠባ አገልግሎት ስምምነት በይፋ ተፈራርሟል። ይህ ስምምነት በተለይ የዩኒቨርሲቲው ሰራተኞች ስልካቸውን በመጠቀም የፋይናንስ አገልግሎቶችን በቀላሉ እንዲያገኙ ለማስቻል ያለመ ነው።

የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር መንገሻ አየነ በፊርማ ስነ-ስርዓቱ ላይ እንደገለጹት፣ ባንኩ ያመቻቸው ይህ የዲጂታል ብድር አሰራር ሰራተኞች ለሚያጋጥማቸው አነስተኛ የገንዘብ እጥረት ከሰው ከመበደር ይልቅ ስልካቸውን ተጠቅመው ችግራቸውን እንዲፈቱ ያደርጋቸዋል። ፕሬዚዳንቱ አክለውም ባንኩ ከዚህ የዲጂታል ብድር ባሻገር ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ የቤት መስሪያ እና የመኪና ብድር አገልግሎቶችን በማመቻቸት ሰፊ የብድር ማዕቀፍ እንዲዘረጋ ጥያቄ እና ሀሳብ አቅርበዋል።

The international conference organized by Bahir Dar University and the Supreme Court of the Amhara Region has concluded successfully

28 Jan, 2026

The international conference, which concluded on the second day with keynote speeches and in-depth panel discussions on the topic of the Rule of Law and Alternative Dispute Resolution for Sustainable Peace, concluded by examining the current situation related to the topic, assessing the opportunities, sharing national, regional and international experiences, and suggesting strategic directions.

የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት የገና በዓልን ከተማሪዎች ጋር በጋራ አከበሩ

08 Jan, 2026

Bahir Dar University and Amhara Regional Chamber of Commerce Sign MoU for Collaboration

24 Oct, 2025

Bahir Dar University and Amhara Regional Chamber of Commerce Sign MoU for Collaboration

Bahir Dar University's Institute of Land Administration (ILA-BDU) and the Amhara Regional Chamber of Commerce and Sectoral Associations (ARCCSA) have signed a Memorandum of Understanding (MoU) to facilitate joint work and collaboration.

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአዲስ ገቢ ተማሪዎች የካምፓስ ድልድል

Submitted by TANA on

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአዲስ ገቢ ተማሪዎች የካምፓስ ድልድል

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ለመቀበል በቂ ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን እየገለጽን ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲያችን ስትመጡ ቀጥሎ ባሉት ግቢዎች የተመደባችሁ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

Image removed.ሰላም ግቢ የተመደባችሁ

ወንዶች ከ Aaron Abreham Mengistu እስከ

Tewodros Tsegaye Gebeyaw

ሴቶች Ababel Nigusie Engida እስከ

Etsegenet Getnet Tizazu

ጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከእስራኤል ሀገር ከመጡ ከፍተኛ የቀዶ ሕክምና ባለሙያዎች ጋር በመተባበር የሕክምና አገልግሎት እየሰጠ ነው።

23 Oct, 2025

ጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከእስራኤል ሀገር ከመጡ