በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር(INSA) ጋር በትብብር ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ
Poly Campus
10 Oct, 2024
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር(INSA) ጋር በትብብር ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ
[ነሐሴ 04/2014፣ አዲስ አበባ- ኢስኮ/ባቴኢ]
***************************************
በአዲስ አበባ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር መስሪያ ቤት ላይ በተካሄደው የፊርማ ስነስርዓት ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲን በመወከል የተገኙት የባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ዶ/ር ቢምረው ታምራት ከፊርማ ስነ-ስርዓቱ በሗላ ባደረጉት ንግግር INSA ተነሳሽነቱን ወስዶ መድረኩን ስላዘጋጀ ምስጋናቸውን አቅርበው ዩኒቨርሲቲወች ካላቸው ተልዕኮዎች አንጻር በመማር ማስተማር፣ በምርምርና በቴክኖሎጅ ሽግግር መስክ ተስማርቶ ለሃገር ደህንነት በተለይም በሳይበር ሴኩሪቲ ዘርፍ መስራቱ የሚጠበቅ ቢሆንም ከINSA ጋር በመተባበር ሲሆን ደግሞ የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ እንደሚቻል ጠቁመዋል:: አክለውም የመግባቢያ ሰነድ መፈራረሙ ፋይዳ የሚኖረው ወደ ተግባር ሲቀየር መሆኑን አውስተው ለዚህም ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ያለውን ቁርጠኝነት በመግለጽ በኢመደአ በኩልም ተመሳሳይ ቁርጠኝነት እንደሚጠብቁ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል::
የኢመደአ ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ ሰሎሞን ሶካ በበኩላቸው
ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎችና ባለድርሻ አካላት ጋር እንዴት በጋራ በመስራት የሃገራችንን የሳይበር ጥቃት የመከላከል አቅም እንገነባለን? የዲጅታል ሉአላዊነታችንስ እንዴት ማረጋገጥ እንችላለን? በሚሉና መሰል ጉዳዮች ዙርያ ምክክር መካሄዱን ያነሱ ሲሆን ይህ የፊርማ ፕሮግራምም ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በጋራ መስራት ከምንም በላይ አስፈላጊ መሆኑ ታምኖበት በዘርፉ እምቅ አቅም ካላቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር የመግባቢያ ሰነድ በመፈራረም አብሮ መስራት እንዲቻል ታልሞ የተዘጋጀ መርሃግብር እንደሆነ አመላክተዋል:: የትብብር ሰነዱም በሳይበር ደህንነት ዘርፍ የሰው ሃይል ግንባታን ማሳደግ፣ በዩኒቨርሲቲዎች የሚሰሩ ምርምሮችና ፕሮጀክቶች በሃገር ላይ ተጨባጭ ለውጥ እንዲያመጡ ማስቻል እና የታለንት ማዕከላት ልማትን ተጋግዞ ለመስራት የሚያስችሉ ስምምነቶችን ያካተተ እንደሆነ አስገንዝበው ተግባራዊ ለማድረግም ኢመድአ አበክሮ እንደሚሰራ ዋና ዳይሬክተሩ ገልጸዋል::
የመግባቢያ ሰነድ መፈራረምን ተከትሎ ተቋማቱ በቀጣይነት ስለሚሰሯቸው የጋራ ተግባራት የባለሙያዎች የምክክር መድረክም በነገው እለት እንደሚካሄድ ይጠበቃል::
የኢንፎርሜሽንና ስትራቴጂክ ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/bitpoly
ቴሌግራም፡- https://t.me/bitpoly
ዌብሳይት፡- https://bit.bdu.edu.et
Bahir Dar University has signed memorandum of action with University of Gezira, Sudan
Poly Campus
09 Oct, 2024
Bahir Dar University has signed memorandum of action with University of Gezira, Sudan
[July 30/2022, Bahir Dar - ISC/BiT]
*****************************************************
Higher authorities from University of Gezira have already visited BiT to meet with the academic administration. The officials explored potential collaborations while visiting the institute for mutual benefit. They were able to tour the Seifu-BiT Makerspace as well as the laboratories of the faculties in the institute. The final agreement was signed by Dr. Firew Tegegne, President of Bahir Dar University, on behalf of BiT, and Vice Chancellor Sarah Eldin Mohamed on the behalf of University of Gezira. The memorandum of action is expected to benefit both parties, with academic quality serving as the cornerstone.
Information and Strategic Communication Directorate
Facebook፡- https://www.facebook.com/bitpoly
Telegram፡- https://t.me/bitpoly
Website፡- https://bit.bdu.edu.et
GiZ Private Sector Development in Ethiopia visited Seifu BiT Maker Space
Poly Campus
09 Oct, 2024
GiZ Private Sector Development in Ethiopia visited Seifu BiT Maker Space
[July 29, 2022 Bahir Dar - ISC/BiT]
=======================
GiZ Private Sector Development, one of the supporter of innovation ecosystem in Ethiopia including BiTec and the members from Dire Dewa, Adama Science and Technology, Wolaita Sodo, Jigjiga and Hawassa Universities visited Seifu BiT Maker Space. Dr. Amare Kassaw, BiTec Director, gave an overview about Seifu BiT Maker Space and what they are currently doing. He thanked former Scientific Director Dr. Seifu Admassu for his contributions to the makerspace and explained as if for recognizing that the makerspace had its current name. Dr. Amare clinched his briefing by reflecting on the visitors' questions and feedback.
Giordano Dichter, Team Leader Innovation Ecosystem Expert as well as visitors from member universities, praised the work of the incubators at Seifu BiT Maker Space.
Finally, Dr. Mekuanint Agegnehu, Deputy Scientific Director for Research & Community Service, delivered a speech to the visitors, where he attempted to explain the processes that Seifu BiT Makerspace has gone through as well as the challenges that they face. He concluded his speech by expressing how pleased the institute is with this incubation center and thanking the project's supporters and members on behalf of the institute.
Information and Strategic Communication Directorate
Facebook፡- https://www.facebook.com/bitpoly
Telegram፡- https://t.me/bitpoly
Website፡- https://bit.bdu.edu.et
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የ2014 ዓ.ም የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ አካሄደ
Poly Campus
09 Oct, 2024
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የ2014 ዓ.ም የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ አካሄደ
[ሐምሌ 20/2014 ዓ.ም፣ ባሕር ዳር - ኢስኮ/ባቴኢ]
=========================
ኢንስቲትዩቱ ለ3 ተከታታይ ቀናት በጎንደር ከተማ ሲያካሂደው የነበረውን የሪፖርት ግምገማ መድረክ በትናንትናው ዕለት አጠናቅቋል፡፡ በመድረኩ ሁሉም ዲኖች፣ ዳይሬክተሮችና የማስተባበሪያ ቢሮ ሃላፊዎች የየክፍላቸውን አመታዊ የእቅድ ክንውን ሪፖርት በየተራ ያቀረቡ ሲሆን በክንውኖቹ ላይም አስተያየትና ጥያቄዎች ቀርቦባቸው ውይይቶች ተካሂደዋል፡፡ በመጨረሻም የተቋሙ የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በእቅድና በጀት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ረዴ በዛብህ አማካኝነት ቀርቦ ውይይት ተካሂዶበታል፡፡
በመድረኩ የመክፈቻና የመዝጊያ ንግግር ያደረጉት የኢንስቲትዩቱ ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ዶ/ር ቢምረው ታምራት ያሳለፍነው የበጀት አመት እንደሃገርም እንደተቋምም ብዙ ፈተናወችና ውጣውረዶች የበዙበት ቢሆንም ሁሉም ክፍሎች ችግሮችን ተቋቁመው እቅዳቸውን ለማሳካት የሄዱበት ርቀት ይበል የሚያሰኝ እንደሆነ ገልጸው ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ አክለውም የዚህ መድረክ ዋነኛ አላማ በክንውኑ የነበሩ ክፍተቶችን በጋራ የመለየትና ለቀጣይ የበጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም ትምህርት ወስዶ ስኬታማ ክንውን ለመፈጸም ወሳኝ ግብዓት ማግኘት እንደነበር ጠቁመው ከዚህ አኳያም መድረኩ ግቡን ያሳካ እንደነበር ገልጸዋል፡፡
የውይይት መድረኮችን የአ/ም/ሳ/ዳይሬክተሩ ዶ/ር ደምሰው አልማው እና የም/ማ/አ/ም/ሳ/ዳይሬክተሩ ዶ/ር መኳንንት አገኘሁ እየተፈራረቁ የመሩ ሲሆን አጠቃላይ ፕሮግራሙን የተቋሙ ጠቅላላ የጥራት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት አስተባብሯል፡፡
Information and Strategic Communication Directorate
Facebook፡- https://www.facebook.com/bitpoly
Telegram፡- https://t.me/bitpoly
Website፡- https://bit.bdu.edu.et
BiT-CDC has successfully delivered a three-month training program called Full Stack Development Training in collaboration with MinabTech (HaHu Jobs) PLC.
Poly Campus
09 Oct, 2024
BiT-CDC has successfully delivered a three-month training program called Full Stack Development Training in collaboration with MinabTech (HaHu Jobs) PLC.
[July 26, 2022 Bahir Dar - ISC/BiT]
========================
Industries have entered a new era of automation and digitization. This will have a significant impact on the skill demand of university students who need to remain competitive. Almost every job in the industry is changing, some quite dramatically, and new job creation must deal with new technological and digital skills. One of the defining business problems of our time is preparing graduate students for future employment. However, most universities do not address it in their formal education through their own curriculum.
With this, BiT-CDC came up with Skill based training and competition program. One of the training is named Full Stack Development Training.
It should be noted that an MOU was signed with MinabTech (HaHu Jobs) PLC. Following the orientation, 136 students were able to sign up for homework assignments. The company then sent trainers for three months to screened trainees in Back-end development, Front-end development, and Mobile app development. Initially, there were 50 trainees, but it was discovered that only 18 could complete it by the end of the week.
The training covers single file components, components in depth, Reusability, Routing, Hands on Vue, npm package manager, CSS framework, setting up a tailwind, HTML and CSS recap, JavaScript design, front end design, Hands on Figma, Router and local storage, GraphQL, single page apps, Vuejs and about Vue, Database and DBMS, characteristics of DBMS, database type, relational database, non-relational database, About Docker and Hasura, Dart programming, Introduction to Flutter, Setting up flutter SDK, Widgets, Network request, Data Persistence, State, Managing a state and state management tools.
According to Mr. Kaleab Mezgebu, Co-founder and operation manager, two trainees will be recruited and six of them will be given graduate internship opportunities. On-campus recruitment will be active after the final exam.
The training will conclude with great recognition by trainees for the glimpse experience and opportunities.
Information and Strategic Communication Directorate
Facebook፡- https://www.facebook.com/bitpoly
Telegram፡- https://t.me/bitpoly
Website፡- https://bit.bdu.edu.et