You are here

ከትግራይ ክልል ወደ ባህርዳር ዩኒቨረሲቲ በጊዜያዊነት ተመድባችሁ ኮርሶችን ለጨረሳችሁ ተማሪዎች በሙሉ

ከትግራይ ክልል ወደ ባህርዳር ዩኒቨረሲቲ በጊዜያዊነት ተመድባችሁ ኮርሶችን ለጨረሳችሁ ተማሪዎች በሙሉ

እንደሚታወቀው በትምህርት ሚኒስትር በተወሰነው መሰረት የቀሩዋችሁን ኮርሶች በዩኒቨርሲቲያችን አጠናቃችሁ ጊዜያዊ የትምህርት ማስረጃችሁን ለመውሰድ እየተጠባበቃችሁ መሆኑ ይታወቃል፡፡በመሆኑም ጊዜያዊ የትምህርት ማስረጃችሁ የደረሰ ስለሆነ ከ02/03/2015 ዓ.ም ጀምሮ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

Contact

 

 Main Registrar Office 

Tel:   0582205934

 

Institutes

Website Design and Developed by LTTU,ICT Copyright © 2019- Bahir Dar University