You are here

ለመደበኛ መርሃ ግብር ድህረ-ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

                                                                                                                                                              ጥር 30 ቀን 2015 ዓ.ም

                                                                            ማስታወቂያ

                                          ለመደበኛ መርሃ ግብር ድህረ-ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ/ም የ2ኛው ወሰነ ትምህርት በመደበኛ መርሃ ግብር የ2ኛ ዲግሪ እና የ3ኛ ዲግሪ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም የመግቢያ መስፈርቱን ለሚያሟሉ እና በግል ከፍለው ወይም በመስሪያ ቤታቸው ስፖንሰር አድራጊነት ከፍለው መማር ለሚፈልጉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ የካቲት 17 ቀን 2015 / ድረስ ትምህርቱ በሚሰጥበት የአካዳሚክ ክፍል ሬጅስትራር ማመልከት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የመግቢያ መስፈርት፤

  • በስርዓተ ትምህርቱ ላይ በተቀመጡ የሙያ መስኮች እውቅና ካለው ተቋም በመጀመሪያ ዲግሪ (ለ2ኛ ዲግሪ አመልካቾች)፤ በሁለተኛ ዲግሪ (ለ3ኛ ዲግሪ አመልካቾች) የተመረቁ፤
  • በግላቸው ከፍለው መማር የሚችሉ ወይም ስፖንሰርሽፕ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችሉ፤
  • በትምህርት ክፍሎች የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና የሚያልፉ፤
  • በመንግስት ለሚገኝ የትምህርት ዕድል የእድሜ ጣራ 35 ዓመትና ከዚያ በታች (ለ2ኛ ዲግሪ)፤ 45 ዓመትና ከዚያ በታች (ለ3ኛ ዲግሪ) የሆኑ፤
  • በግል ሙሉ ወጭ ለሚገቡ የትምህርት ዕድል የእድሜ ጣራ የለውም፡፡

ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶች

  • የትምህርት ማስረጃ ዋናውና ፎቶ ኮፒ፤
  • የመመዝገቢያ ክፍያ 200 ብር በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000013099522 የተከፈለበት ደረሰኝ፤

ማሳሰቢያ፤

1ኛ ኦፊሺያል ትራንስክሪፕት (Official Transcript) ማስላክ ይኖርባቸዋል፡፡

2ኛ ፈተና የሚሰጥበት ቀን የካቲት 21 ቀን 2015 ዓ/ም

3ኛ ከዚህ በፊት ለመማር ተመዝግበው ባቋረጡበት የትምህርት መስክ በተመሳሳይ የቅበላ ዓይነት መመዝገብ አይቻልም፡፡

4ኛ በቂ የተማሪ ቁጥር የማያመለክትባቸው የትምህርት መስኮች አይከፈቱም፡፡

                                                                            የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ

                                                  ሬጅስትራርና አልሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት

 

                                                                                  Regular Program

No

    Academic Unit

                     Department (Stream)

Program Level

Admission classification

1.

Institute of Biotechnology

1.Agricultural Biotechnology

Second Degree

Regular

2.Medical Biotechnology

3.Environmental Biotechnology

4.Industrial Biotechnology

2.

College of Education and Behavioural Science

1.Social psychology

Second Degree

Regular

2.Counselling psychology

3.Measurement and Evaluation

  1. Educational planning and management

4.Adult Education and community development

5.Special Needs and inclusive Education

6.International and Comparative Educations

7.Applied developmental Psychology

8.Early child care and Education

9.Educational  psychology

10.Curriculum and instruction

11.Educational  psychology

Third Degree

Regular

3.

Faculty of Humanities

1.Teaching English as a Foreign Language/TEFL

Second Degree

Regular

2.Literature

3.Applied Linguistics and Communication

4.Teaching Amharic

5.Folklore

6.Amharic literature

Third Degree

Regular

Contact

 

 Main Registrar Office 

Tel:   0582205934

 

Institutes

Website Design and Developed by LTTU,ICT Copyright © 2019- Bahir Dar University