-
R- Software
Statistics Department Computer Lab & Mathematics Department Computer LabMon, 06/26/2017 to Fri, 06/30/2017
-
SPSS
Statistics Department Computer Lab & Mathematics Department Computer LabMon, 06/26/2017 to Fri, 06/30/2017
-
Qualitative Research Methods
Capacity Building Training HallTue, 06/27/2017 to Fri, 06/30/2017
ለተመራቂ ተማሪዎች የስራ ተኮር የምክር አገልግሎት ስልጠና ተሰጠ
የባህርዳ ዩኒቨርሲቲ የስልጠና ዳይሬክቶሬት ከዩኒቨርሲቲዉ የዉጤታማ ትግበራ ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር በዩኒቨርሲቲዉ ለሚገኙ የ 2011 ዓ/ም የመጀመርያ ዲግሪ ተመራቂ ተማሪዎች ከትምህርትና ስነባህሪ ትምህርት ኮሌጅ በመጡ አሰልጣኞች የስራ ተኮር የምክር አገልግሎት ስልጠና ተሰጧቸዋል ፡፡
በዚህም የስልጠና ወቅት ተመራቂ ተማሪዎች ከተመረቁ በኃላ እንዴት ስራን እንደሚፈልጉና እንዴት ወደስራ ዓለም እንደሚገቡ ግንዛቤ የተፈጠራላቸዉ ሲሆን በስልጠናዉ ማጠቃለያ ላይም ዩኒቨርስቲያችን ተማሪዎችን አስመርቆ መልቀቅ ብቻ ሳይሆን እንዴት ወደ ስራ ዓለም እንደሚገቡም ጭምር ግንዛቤ እየፈጠረ የሚከታተል በመሆኑ ሰልጣኞች በተሰጣችሁ ግንዛቤ መሰረት ዉጤታማ እንድትሆኑ በማለት የዩኒቨርሲቲዉ የስልጠና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ወርቁ አበበ ተማሪዎችን አሳስበዋል፡፡