ቀን፡ 22/11/2014 ዓ.ም
ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ
--------------------------------------
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለህግ ትምህርት ቤት ድህረ ምረቃ፣ ምርምር አና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ ዲን ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ መሾም ይፈልጋል፡፡
ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡- ለህግ ትምህርት ቤት ድህረ ምረቃ፣ ምርምር አና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ ዲን
የማወዳደሪያ መስፈርት፡
1ኛ. የትምህርት ደረጃ፡ ሌክቸረርና ከዚያ በላይ
2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በኢንዱስትሪ፣ በምርምር ተቋማትወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተ ቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ዕርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከተ/ች፤
ቀን፡ 28+/10/2014 ዓ.ም
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለስፖርት አካዳሚ የትምህርት ጥራት አስተባባሪ ም/ዲን ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ መሾም ይፈልጋል፡፡
ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ ለስፖርት አካዳሚ የትምህርት ጥራት አስተባባሪ ም/ዲን
ቀን፡ 03/09/2014 ዓ.ም
ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ (በድጋሜ የወጣ)
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ድህረ-ምረቃ፣ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ዲን ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመሾም በወጣው ማስታወቂያ በቂ አመልካቾች ባለመገኘታቸው በድጋሜ ማውጣት አስፈልጓል፡፡
ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ ለቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ድህረ-ምረቃ፣ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ዲን
1ኛ. የትምህርት ደረጃ፡ ሌክቸረርና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት
ቀን፡ 20/08/2014 ዓ.ም
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ድህረ-ምረቃ፣ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ዲን ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ መሾም ይፈልጋል፡፡
ክፍት የሥራ ማስታወቂያ
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አደጋ መከላከልና ዘላቂ ልማት ኢንስቲትዩት የጥራት ማረጋገጫ አስተባባሪ የነበሩት የአገልግሎት ጊዜያቸውን ስላጠናቀቁ ዩኒቨርሲቲው በምትካቸው በመመሪያው መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ መሾም ይፈልጋል፡፡
የማወዳደሪያ መስፈርት፤
1ኛ. የትምህርት ደረጃ፡- ሌክቸረርና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት
2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በኢንዱስትሪ፣ በምርምር ተቋማት ወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ዕርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከተ/ች፤
ቀን፡ 19/07/2014 ዓ.ም
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ተቋም ዲን ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመሾም ባወጣው ማስታወቂያ በቂ አመልካቾች ባለመገኘታቸው በድጋሜ ማውጣት አስፈልጓል፡፡
ቀን፡ 29/06/2014 ዓ.ም
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ተቋም ዲን ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ መሾም ይፈልጋል፡፡
ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ተቋም ዲን
Vacancy Announcement
================
To view the vacancy, please follow the link herewith: https://ethiopage.com/jobs/22835/
Information & Strategic Communication
Main Registrar Office:-
Services