ማስታወቂያ
ለሶሻል ሳይንስ ፋኩልቲ የ2006 አ.ም ተመራቂ የድህረምረቃ ተማሪዎች በሙሉ
ሰኞ ሰኔ 23 በዩኒቨርሲቲዉ ስለነበራችሁ ቆይታና ወደፊት መሻሻል ስለሚገባቸዉ ጉዳዮች አጠቃላይ ዉይይት ስለሚካሄድ በተጠቀሰዉ ቀን የስርአተ-ጾታና ልማት ድህረምረቃ ተማሪዎች መማሪያ ክፍል ከጥዋቱ በ3 ሰአት እንድትገኙ የፋኩልቲዉ የድህረምረቃ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ጥሪዉን ያስተላልፋል፡፡
በዚህ የዉይይት ፕሮግራም ሁሉም ተመራቂ የድረምረቃ ተማሪዎች የመሳተፍ ግዴታ አለባቸዉ
Traning
Proposal Writing Training Schedule
Friday June 27/2014
Time |
Activity |
Moderator |
2: 30-2:35 AM |
Program introduction by Dr. Mulunesh |
- |
2:36- 2:45 AM |
Opening Speech by Ato Embiale Beyene, |
- |
2:45-3:45 Am |
Presentation on selecting research title, writing background, research questions/objectives and literature review by Ato Arega Bazezew |
Dr. Fantahun Ayele |
3:45-4:30 AM |
Discussion |
|
4: 30-4: 45 AM |
Tea break |
|
4: 45-5:45 AM |
Presentation on quantitative research proposalby Ato Shleshi Tesahger |
Ato Mesfin Anteneh |
5:45-6:30 PM |
Discussion |
|
6:30-8:00 PM |
Lunch Time |
|
8:00-9:15 PM |
Presentation on qualitative and mixed research proposal by Ato Yohannes Mersha |
W/ro Haimanot |
9:15-9:30 PM |
Tea break |
|
9:30-10:15 PM |
Discussion |
|
10:15-10:40 PM |
Basics of PowerPoint presentation by Dr. Abate Shiferaw |
Ato Tarekegn |
10:40-11:00 PM |
Discussion |
|
11:05-11:15 |
Closing of the session |
Ato Embiale Byene |
Launching of new post graduate programs
Date: 27/01/06 E.C.
Notice
To all interested to learn in post graduate program
Subject: launching of new post graduate programs
This to inform you that Social Science Faculty of Bahir Dar University has launched the following new post graduate master programs, namely:
- Master of Arts in Environmental Management
- Master of Science in Population Studies
- School of Social Work
Hence, you are kindly invited to apply your master studies in any of the above programs.
Social Science Faculty Dean Office
NB:
Application Date: From September 24- October 3/2006 E.C.
Venue: Social Science Faculty Customer Relations and Information Case Team, Office No.12
Announcement
11/10/06 E.C
ማስታዎቂያ
ጉዳዩ፡- የመግቢያ ፈተና ቀን ስለማሳወቅ
በክረምት መርሃ ግብር በስነ-ዜጋና ስነ - ምግባር ፣ በታሪክና ቅርስ አስተዳደር ፣ በጅኦግራፊና አካባቢ ጥናት በዲግሪ ለመማር ላመለከታችሁ አመልካቾች በሙሉ ለተጠቀሱት ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው ሰኔ 18/2ዐዐ6 ዓ.ም መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የፈተና ቦታ
- ሰነ-ዜጋና ስነ-ምግባር B 148 R1ዐ
- ጅኦግሪፋና አካባቢ ጥናት B 146 R27
- ታሪክና ቅርስ አስተዳደር B 146 R28 መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የሶሻል ሳይንስ ፋኩልቲ ፕሮግራም ማናጀር
ማስታወቂያ: ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
ቀን 23/09/05 ዓ.ም
በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ በሶሻል ሳይንስ ፋኩልቲ ባሉት የትምህርት ኘሮግራም ውስጥ በስርዓተ-ፆታና ልማት ጥናት (Gendar & Development Studies) በሁለተኛ ድግሪ ኘሮግራም በክረምት መርሃ ግብር ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የመግቢያ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በተጠቀሰው ቀን እንድትመዘገቡ ዩኒቨርስቲው ይጋብዛል፡፡
የመግቢያ መስፈርቶች፡-
- የመጀመሪያ ድግሪ ኦርጅናል ማስረጃና ሁለት ፎቶ ኮፒ ጋር ይዞ መቅረብ አለበት፡፡
ማሳሰቢያ፡-
- ማንኛውም አመልካች ከመመዝገቡ በፊት የመጀመሪያ ድግሪ ከተማረበት ዩኒቨርስቲ ኦፊሻል ትራንስክርቢት (official Transcript) ቀድሞ ማስላክ አለበት፡፡
- አመልካቾች ሁለት ጉርድ ፎቶ ግራፍ (3x4) የሆነ ማቅረብ አለባቸው፡፡
- የመመዝገቢያ ቀን ከግንቦት 26/05 ዓ.ም እስከ ሰኔ 14/05 ዓ.ም ብቻ ይሆናል፡፡
- የመመዝገቢያ ቦታ ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ሶሻል ሳይንስ ፋኩልቲ የደንበኞች አገልግሎትና መረጃ ኬዝ ቲም ቢሮ ቁጥር 12፡፡
- የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ከሰኔ 17 - 18/05 ዓ.ም መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ሶሻል ሳይንስ ፋኩልቲየደንበኞች አገልግሎትና መረጃ ኬዝ ቲም
Launching of new post graduate programs
Date: 27/01/06 E.C.
Notice
To all interested to learn in post graduate program
Subject: launching of new post graduate programs
This to inform you that Social Science Faculty of Bahir Dar University has launched the following new post graduate master programs, namely:
- Master of Arts in Environmental Management
- Master of Science in Population Studies
- School of Social Work
Hence, you are kindly invited to apply your master studies in any of the above programs.
Social Science Faculty Dean Office
NB:
Application Date: From September 24- October 3/2006 E.C.
Venue: Social Science Faculty Customer Relations and Information Case Team, Office No.12
ማስታወቂያ: ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
ቀን 23/09/05 ዓ.ም
በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ በሶሻል ሳይንስ ፋኩልቲ ባሉት የትምህርት ኘሮግራም ውስጥ በስርዓተ-ፆታና ልማት ጥናት (Gendar & Development Studies) በሁለተኛ ድግሪ ኘሮግራም በክረምት መርሃ ግብር ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የመግቢያ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በተጠቀሰው ቀን እንድትመዘገቡ ዩኒቨርስቲው ይጋብዛል፡፡
የመግቢያ መስፈርቶች፡-
- የመጀመሪያ ድግሪ ኦርጅናል ማስረጃና ሁለት ፎቶ ኮፒ ጋር ይዞ መቅረብ አለበት፡፡
ማሳሰቢያ፡-
- ማንኛውም አመልካች ከመመዝገቡ በፊት የመጀመሪያ ድግሪ ከተማረበት ዩኒቨርስቲ ኦፊሻል ትራንስክርቢት (official Transcript) ቀድሞ ማስላክ አለበት፡፡
- አመልካቾች ሁለት ጉርድ ፎቶ ግራፍ (3x4) የሆነ ማቅረብ አለባቸው፡፡
- የመመዝገቢያ ቀን ከግንቦት 26/05 ዓ.ም እስከ ሰኔ 14/05 ዓ.ም ብቻ ይሆናል፡፡
- የመመዝገቢያ ቦታ ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ሶሻል ሳይንስ ፋኩልቲ የደንበኞች አገልግሎትና መረጃ ኬዝ ቲም ቢሮ ቁጥር 12፡፡
- የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ከሰኔ 17 - 18/05 ዓ.ም መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ሶሻል ሳይንስ ፋኩልቲየደንበኞች አገልግሎትና መረጃ ኬዝ ቲም
Announcements and Events
Our Programs in a nutshell
No
|
|
Undergraduate |
Masters |
|
PHD |
|||||
Regular |
Extension |
Summer |
Distance |
Regular |
Extension |
Summer |
Distance |
|
||
1 |
Civic and Ethical Studies |
* |
* |
* |
* |
|
|
|
|
|
2 |
Geography and Environmental Studies |
* |
* |
* |
* |
* |
* |
* |
upcoming |
|
3 |
Gender and development Studies |
|
|
|
|
* |
|
* |
upcoming |
|
4 |
History and Heritage Management |
* |
|
* |
* |
* |
|
* |
upcoming |
upcoming |
5 |
Social Anthropology |
* |
|
|
|
|
|
|
|
|