የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ትምህርትና ስነ ባህሪ ኮሌጅ ከኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጅ መማር ማስተማር ጋር በመተባበር ለመምህራን በሶስት ፣ ለተማሪዎች ለሁለት ዙር በተመረጡ አምስት ኮርሶች ላይ ሲሰጥ የነበረው የሲስተም አጠቃቀም ስልጠና ተጠናቆ ወደ ተግበር የገባ ሲሆን በስልጠናውም መሠረት የትምህርት መመዘኛ ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ ተማሪዎችን በሲስተም በመፈተን የስራዉን ውጤታማነት ለማየት ተችሏል፡፡
Information & Strategic Communication
Main Registrar Office:-
Services