የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በቅድመ ምረቃ 7573፣ በድህረ ምረቃ 3653 ባጠቃላይ 11226 ተማሪዎችን በዩኒቨርሲቲው ስፖርት አካዳሚ በደማቅ ሆኔታ አስመርቋል፡፡ በምርቃ ስነ-ስርዓቱ የጤና ልማትና ጸረ ወባ ማህበር መስራችና ተቀዳሚ ዳይሬክተር ለአቶ አበረ ምህረቴ እንዲሁም በኮርኔል ዩኒቨርሲቲ በስነሕይወትና ከባቢያዊ ምህንድስና አለማቀፍ ፕሮፌሰርና በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ተመራማሪ ለሆኑት ለፕሮፌሰር ታም ስቴንሁስ የክብር ዶክተሬት ሰጥቷል፡፡
Information & Strategic Communication
Main Registrar Office:-
Services