ዘመናዊ የህክምና መሳሪያዎችን ሂዩማን ብሪጅ ከተባለ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት በልገሳ አገኘ

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ እያስገነባ ለሚገኘው የማስተማሪያ ሪፈራል ሆስፒታል/ጥበበ ጊዮን ሆስፒታል / ከ250 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ ዘመናዊ የህክምና መሳሪያዎችን ሂዩማን ብሪጅ ከተባለ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት በልገሳ አገኝቷል፡፡ መሳሪያዎቹ በተለይ ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የህክምና ዘርፎች ለሚሰጠው የስፔሻሊቲ ትምህርት ፕሮግራሞ ከፍተኛ አስተዋፆ ይኖራቸዋል ተብሏል፡፡

Date: 
Tuesday, January 1, 2019 - 12:15
place: 
Bahirdar University
images: 

Contact CMHS

College Of Medicine and Health Sciences

Bahir Dar University

 Bahir Dar, Ethiopia

Phone:- +251-0582-9 99275

P.o.box:- 79

e-mail:- collegehealthscience@gmail.com

Institutes

Website Design and Developed by LTTU,ICT Copyright © 2017- Bahir Dar University