Summar
በክረምት የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርት መግቢያ መስፈርት
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በክረምት መርሃ ግብር በተለያዩ ኮሌጆችና ፋኩልቲዎች አዲስ ተማሪዎችን በሁለተኛ ዲግሪ ተቀብሎ ያስተምራል፡፡ የመግቢያ መስፈርቱም እንደሚከተለዉ ነዉ፡፡
የመግቢያ መስፈርት
- የመጀመሪያ ዲግሪ ኦርጂናል ማስረጃና ሁለት ፎቶ ኮፒ
- ኦፊሺያል ትራንስክርቢት ከምዝገባ በፊት ቀድሞ መድረስ አለበት፡፡
- በት/ት ክፍሎች የሚሰጠዉን የመግቢያ ፈተና ማለፍ የሚችሉ፡፡