-
R- Software
Statistics Department Computer Lab & Mathematics Department Computer LabMon, 06/26/2017 to Fri, 06/30/2017
-
SPSS
Statistics Department Computer Lab & Mathematics Department Computer LabMon, 06/26/2017 to Fri, 06/30/2017
-
Qualitative Research Methods
Capacity Building Training HallTue, 06/27/2017 to Fri, 06/30/2017
ለሴት ተማሪዎች የሜንተር ሺፕ ስልጠና ተሰጠ
የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የስልጠና ዳይሬክቶሬት ከዩኒቨርሲቲዉ የስርዓተጾታ ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባባር ከ7ቱም ግቢዎች ለተወጣጡ 38 ሴት ተማሪዎች አቻ ሴት ተማሪዎችን በመማር ማስተማሩና በአጠቃላይ በህይወታቸዉ ዙርያ እንደ ታላቅ እህት ሆነዉ እንዲያማክሩ በማሰብ ከ 12-13/08/2011 ዓ/ም ድረስ ለተከታታይ ሁለት ቀናት ከትምህርትና ስነባህሪ ትምህርት ኮሌጅ በመጡ በመምህር አስራት ደርብ አማካኝነት በበቂ ሁኔታ ስልጠናዉ ተሰጧል ፡፡
ከስልጠናዉ በኃላም የዩኒቨርሲቲዉ የስልጠና ዳይሬክቶሬት የሆኑት አቶ ወርቁ አበበ ለተማሪዎች በቀጣይ ስራቸዉ ዙርያ ተጠናክረዉና ተበራተዉ እንደታላቅ እህት ራሳቸዉን በመቁጠር በሰለጠኑት አግባብ ስራቸዉን እንዲያከናዉኑ ከአደራ ጭምር ጋር በማሰብ እንዲሰሩ በማለት አስተያየታቸዉን በመስጠት ስልጠናዉ ተጠናቋል፡፡